ዋሺንግተን ዲሲ —
ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች አንጎላ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ በፊታችን የአውሮፓውያን ነሃሴ ወር ብሔራዊ ምርጫ ያካሄዳሉ፡፡
ሦስቱም የአፍሪካ ሀገሮች የተለያዩ ናቸው፡፡ ምርጫው የሚያሰኘው ውጤትና ውድድሩንም የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ነው፡፡ የቪኦኤ ዘጋቢ አንቲ ፓወል ተከታዩን ከጁሃንስበርግ ዘግባለች፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች አንጎላ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ በፊታችን የአውሮፓውያን ነሃሴ ወር ብሔራዊ ምርጫ ያካሄዳሉ፡፡
ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች አንጎላ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ በፊታችን የአውሮፓውያን ነሃሴ ወር ብሔራዊ ምርጫ ያካሄዳሉ፡፡
ሦስቱም የአፍሪካ ሀገሮች የተለያዩ ናቸው፡፡ ምርጫው የሚያሰኘው ውጤትና ውድድሩንም የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ነው፡፡ የቪኦኤ ዘጋቢ አንቲ ፓወል ተከታዩን ከጁሃንስበርግ ዘግባለች፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ