በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች በቀጣይ ወር ምርጫ ይካሄዳሉ

የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ
የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ

ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች አንጎላ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ በፊታችን የአውሮፓውያን ነሃሴ ወር ብሔራዊ ምርጫ ያካሄዳሉ፡፡

ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች አንጎላ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ በፊታችን የአውሮፓውያን ነሃሴ ወር ብሔራዊ ምርጫ ያካሄዳሉ፡፡

ሦስቱም የአፍሪካ ሀገሮች የተለያዩ ናቸው፡፡ ምርጫው የሚያሰኘው ውጤትና ውድድሩንም የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ነው፡፡ የቪኦኤ ዘጋቢ አንቲ ፓወል ተከታዩን ከጁሃንስበርግ ዘግባለች፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሦስት የአፍሪካ ሀገሮች በቀጣይ ወር ምርጫ ይካሄዳሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG