በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንጎ  ህይወት እየቀጠፈ ባለው በሽታ ላይ አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ዶክተሮች እየወተወቱ ነው 


አጠቃላይ ሆስፒታል በደቡባዊ ኮንጎ
አጠቃላይ ሆስፒታል በደቡባዊ ኮንጎ
በኮንጎ  ህይወት እየቀጠፈ ባለው በሽታ ላይ አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ዶክተሮች እየወተወቱ ነው 
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (አፍሪካ ሲዲሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ቢያንስ የ79 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈውንና በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ያጠቃውን ዐዲስ በሽታ ምንነት ለመለየት እየታገለ መኾኑን አስታወቀ።

የደቡባዊ አፍሪካ "የዶክተሮች ማኅበር ለሰብዓዊ መብት" የተባለው ስብስብ፣ በሽታው ወደ ሌሎች ሀገራት እንዳይዛመት አካባቢያዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።

ኮሎምበስ ማቭሁንጋ ከዚምባብዌ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG