በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተጣለበት ዕግድ ተነስቶለት ዛሬ ሥራ መጀመሩን ኢሰመጉ ገለጸ


የተጣለበት ዕግድ ተነስቶለት ዛሬ ሥራ መጀመሩን ኢሰመጉ ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

የተጣለበት ዕግድ ተነስቶለት ዛሬ ሥራ መጀመሩን ኢሰመጉ ገለጸ

በአራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ መነሳቱን ባለሥልጣኑ ገልጿል፡፡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ትላንት፣ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል፣ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል እና የሕግ ባለሞያዎች ለሰብአዊ መብቶች በተባሉ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታውቋል።

ከነዚህ መካከል አንዱ አንጋፋው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ዛሬ ወደ ሥራ መመለሱን ገልጿል፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG