በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአፋር ክልል የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 75ሺሕ መድረሱ ተገለጸ


ከአፋር ክልል ዞን አራት አካባቢ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 75 ሺሕ ደርሷል ተባለ።

በአፋር ክልል ዞን አራት አካባቢ ከሳምንት በፊት በተፈጠረው ወታደራዊ ግጭት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 75ሺሕ እንደደረሰ የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

ችግሩ የሚቀጥል ከሆነና በፍጥነት መቀልበስ ካልተቻለ ከግማሽ ሚሊዮን የሚልቅ የክልሉ ህዝብ ለሰብአዊ

ቀውስ ይዳረጋል የሚል ስጋት አለው ጽ/ቤቱ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከአፋር ክልል የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 75ሺሕ መድረሱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00


XS
SM
MD
LG