በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፋር ወጣቶች በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እንዲቆም ጠየቁ

የአምባገነኖች ጊዜ አልፏል ያሉ አንዳንድ የአፋር ወጣቶች ፌደራል መንግሥቱ በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን እንዲያስቆሙ ጠየቁ፡፡

የአምባገነኖች ጊዜ አልፏል ያሉ አንዳንድ የአፋር ወጣቶች ፌደራል መንግሥቱ በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን እንዲያስቆሙ ጠየቁ፡፡ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከክልሉ ሕዝብ ተወካዮች ከተወያዩበት ጊዜ ጀምሮ ለእርሳቸው አቤቱታና ጥያቄ ሊያቀርቡ የነበሩ ወጣቶችን ማሰርና ማስፈራራቱ መቀጠሉንም ገልፀዋል፡፡

በዚያ ውይይት ላይ የተገኙት የክልሉ መንግሥት የመረጣቸው ደጋፊዎችና ካድሬዎች ብቻ ናቸው ይላሉ ወጣቶቹ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአፋር ወጣቶች በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እንዲቆም ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG