በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፋን ኦሮሞ የፌደራል መንግሥት የሥራ ቋንቋ ቢሆን ያለው እድሎች ላይ ውይይት


አፋን ኦሮሞ የፌደራል መንግሥት የሥራ ቋንቋ ቢሆን ያለው እድሎች ላይ የሚመክር የውይይት መድረክ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ መካሄዱ ታወቀ፡፡

በመድረኩ ላይ አፋን አሮሞ የፌደራል የሥራ ቋንቋ ቢሆን ስለሚኖሩት ጠቀሜታዎች በምሁራን ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበዋል፡፡

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር መድረኩ ቋንቋን ለማሳደግ የሚደረግ ጥረት አካል በመሆኑ ሊበረታታ ይገባል ብሏል፡፡

መሰል መድረኮች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚዘጋጁም ተመልክቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አፋን ኦሮሞ የፌደራል መንግሥት የሥራ ቋንቋ ቢሆን ያለው እድሎች ላይ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG