በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ ተተቀመጠ ድንጋጌ ነው - መኢአድ


የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ የተቀመጠ ድንጋጌ ነው ሲል ኮነነ፡፡ ይህ ድንጋጌ እንዲሻርም ጠይቋል፡፡

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ የተቀመጠ ድንጋጌ ነው ሲል ኮነነ፡፡ ይህ ድንጋጌ እንዲሻርም ጠይቋል፡፡

በሶማሌ ክልል የዜጎችን መብት እና ደኅንነት ለማስጠበቅ መንግሥት ወቅታዊ እርምጃ እንዳልወሰደም አስታወቀ፡፡ ለተፈፀመው ጥፋት ባለሥልጣናት እንዲጠየቁ ጥሪ አቅርቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ ተተቀመጠ ድንጋጌ ነው - መኢአድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG