No media source currently available
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ የተቀመጠ ድንጋጌ ነው ሲል ኮነነ፡፡ ይህ ድንጋጌ እንዲሻርም ጠይቋል፡፡