አዲስ አበባ —
የጥንታዊት ኢትዮጵያ የአርበኞች ማሕበር ተወካይ በበኩላቸው አዲሱ ትውልድ አንድነቱ የተጠበቀ አገር እርሱን ለሚከተለው መጭው ትውልድ ያስተላልፍ ዘንድ ያሉበትን የአደራ ጥሪ ያሰሙበትን ንግግር ጠቅሶ የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ሪፖርት ልኳል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።