በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

23ኛው የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ


አድዋ ከተማ
አድዋ ከተማ

23ኛው የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

"በኢትዮጵያ ችግሮች ሲፈጠሩ ልዮነትን እንደ ፀጋ በመቀበልና ከአድዋ ድል የአንድነት መንፈስ በመውረስ እንወጣዋለን" ሲሉ በክብረ-በዓሉ የተገኙት የኢትዮጵያ ፌድራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴለሥነ ሥርዓቱ ታዳሚዎች ባሰሙት ንግግር ገልጠዋል።

የትግራይ ክልል መንግስት በበኩሉ በአድዋ ከተማ ለሚገነባው የአድዋ ፓን አፍሪካ ዮኒቨርሲቲ ግንባታ ወጭ የሚውል የ250 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለማበርከት መወሰኑን ይፋ ያደረገበትን ጨምሮ የመቀሌው ዘጋቢያችን ዘግቧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

23ኛው የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG