አዲስ አበባ —
ላለፉት ሰባት ዓመታት ካስተማርኩበት ከአዲስ አበባ የኒቨርሲቲ “ፖለቲካዊ በሆነ ውሣኔ ተባርሬአለሁ” ሲሉ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ አስታውቀዋል፡፡
በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሣይንስ መምሪያ ወይም ሶሾል ሣይንስ ዲፓርትመንት የፍልስፍና መምህርና የፖለቲካ ተንታኝ ሆነው የቆዩት ዶ/ር ዳኛቸው የዩኒቨሲቲው አስተዳደር ኮንትራቴ እንዲታደስ ላቀረብኩት ይፋ ጥያቄ ይፋ ምላሽ አለመስጠቱም ይህንኑ የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡
ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር መልስ ማግኘት አልተቻለም፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ (17)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ