በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አስገዳጅ ስለሆነው የክትባት መመሪያ መምህራን ምን ይላሉ?


አስገዳጅ ስለሆነው የክትባት መመሪያ መምህራን ምን ይላሉ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

በኢትዮጵያ ዴልታ የተሰኘው ዝርያም መግባቱ ስጋትን አጭሯል ፡፡በተለይም ደግሞ ይሄ ቫይረስ በልዩ ሁኔታ ሕጻናትን የሚያጠቃ መሆኑ ደግሞ ከትምህርት ቤቶች መከፈት ጋር ተያይዞ ጥንቃቄ ሊደረግበት የሚገባ ነገር መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡  ከት/ቤት መከፈት ጋር ተያይዞ በመምህራን ላይ ሊኖር የሚችለውን የበሽታ ስርጭት ለመቀነስ ክትባቱ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው አስገዳጅ መመሪያ መውጣቱን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG