በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ አበባ ውስጥ ባለቤት የሌላቸው ሕንፃዎችና መሬቶች ተገኙ


የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ
የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ

አዲሰ አባበ ውስጥ እያካሄደ ባለው የማጣራት ሥራ ባለቤት የሌላቸውን ሕንፃዎችና ታጥረው የተቀመጡ መሬቶችን ማገኘቱን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል።

አዲሰ አባበ ውስጥ እያካሄደ ባለው የማጣራት ሥራ ባለቤት የሌላቸውን ሕንፃዎችና ታጥረው የተቀመጡ መሬቶችን ማገኘቱን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል።

ምክትል ከንቲባው አቶ ታከለ ኡማ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ቃለ-ምልልስ ባደረጉበት ወቅት ሲናገሩ እስከ ፊታችን አዲስ ዓመት ድረስ የማጣራት ሥራው ተጠናቅቆ ውጤቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግ አመልክተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አዲስ አበባ ውስጥ ባለቤት የሌላቸው ሕንፃዎችና መሬቶች ተገኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG