በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቅሬታ


አዳማ ዩኒቨርስቲ
አዳማ ዩኒቨርስቲ

የመንፈቅ ዓመቱ ትምህርት 'ተሠርዞ ግቢውን ለቅቀው ወደ ወላጆቻቸው እንዲሄዱ’ ሲል የአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት 'መወሰኑ አሳዝኖናል’ ያሉ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ቅሬታ አሰምተዋል።

የመንፈቅ ዓመቱ ትምህርት ‘ተሠርዞ ግቢውን ለቅቀው ወደ ወላጆቻቸው እንዲሄዱ’ ሲል የአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ‘መወሰኑ አሳዝኖናል’ ያሉ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ቅሬታ አሰምተዋል።

ዩኒቨርስቲው በበኩሉ “ተማሪዎቹ በተለያየ ምክንያት የትምህርት ጊዜያቸውን በአግባቡ ባለመከታተላቸው ምክንያት የሴሚስተር መጨረሻ ፈተና ወስደው ለማጠናቀቅ በሕጉ መሠረት አያስችላቸውም” ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቅሬታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:05 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG