በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ ፍርድ ቤት ሊሄድ ነው


የሰማያዊ ፓርቲ ፍርድ ቤት ሊሄድ ነው
የሰማያዊ ፓርቲ ፍርድ ቤት ሊሄድ ነው



please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለነኀሴ 26 ጠርቶት ለነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ይዘጋጁ በነበሩ አባላቱና አመራር አባላቱ ላይ ለደረሰው ጉዳት የአዲስ አበባን አስተዳደርና የከተማዋን ፖሊስ ኮሚሽን በህግ እንደሚጠይቅ ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ።

ፓርቲው ሊያካሂድ ያቀደው ሰልፍ «ህገ-ወጥና ያልተፈቀደ» ነው በማለት የአዲስ አበባ አስተዳደር ሲገልጽ መቆየቱ ይታወቃል።

ለተጨማሪና ዝርዝር የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG