በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽዖ ላደረጉ የዕውቅና ሽልማት ሊሰጥ ነው


ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን እየታየ ያለው ለውጥ እንዲመጣ ከፍተኛ “አስተዋጽዖ አድርገዋል፤ መስዋዕትነት ከፍለዋል” ኢትዮጵያዊያን ዕውቅና ለመስጠት ሥራ መጀመሩን አንድ የሽልማት ድርጅት አስታውቋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን እየታየ ያለው ለውጥ እንዲመጣ ከፍተኛ “አስተዋጽዖ አድርገዋል፤ መስዋዕትነት ከፍለዋል” ኢትዮጵያዊያን ዕውቅና ለመስጠት ሥራ መጀመሩን አንድ የሽልማት ድርጅት አስታውቋል።

ይህ ለውጥ እንዲመጣ ከሰባት ዓመት ሕፃን ልጅ እስከ አዛውንት ሕይወታቸውን ገብረዋል ያሉት የዕውቅናው ሥርዓት አዘጋጆች ዕውቅናው እነዚህንና በአመራር ላይ ያሉ ሰዎችንም እንደሚያካትት ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኢትዮጵያ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽዖ ላደረጉ የዕውቅና ሽልማት ሊሰጥ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:32 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG