በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሁለት ሣምንታት ቀሩ

ፎቶ ፋይል፦ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዚደንታዊ ዕጩ ጆ ባይደን
ፎቶ ፋይል፦ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዚደንታዊ ዕጩ ጆ ባይደን

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የፊታችን ጥቅምት ሃያ አራት ወይም ኖቬምበር 3 ይካሄዳል። ሁለት ሣምንታት ናቸው የቀሩት።

ተቀማጩ ሪፐብሊካን ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕና ዲሞክራቲኩ የቀድሞ ምክትል ፕሬዚደንት ጆዜፍ ባይደን የምረጡኝ ቅስቀሳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።

ሪፖርተራችን ሚሼል ኩዊን ከዋሺንግተን ዲሲ ያጠናቀረችው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሁለት ሣምንታት ቀሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00


  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of
XS
SM
MD
LG