በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል ድርቅ የሞቱ እንስሳት ቁጥር 160 ሺሕ ደርሷል


በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ የሞቱ እንስሳት ቁጥር 160 ሺ መድረሱን ክልሉ አስታወቀ።
በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ የሞቱ እንስሳት ቁጥር 160 ሺ መድረሱን ክልሉ አስታወቀ።

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ የሞቱ እንስሳት ቁጥር 160 ሺሕ መድረሱን ክልሉ አስታወቀ።

ክልሉ ተጎጂዎችን ለመደገፍ ልዩ ልዩ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የገለጸ ሲሆን የአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችም ለድርቁ ተጎጂዎች በገንዘብና በአይነት ድጋፍ ማድረጋቸውን ክልሉ አስታውቋል።

"አሁን የሀገሪቱ ትኩረት ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ስለተመለሰ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ለድርቁ ተጎጂዎች ትኩረት እንዲሰጡ" ሲል ክልሉ ጠይቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

በሶማሌ ክልል ድርቅ የሞቱ እንስሳት ቁጥር 160 ሺሕ ደርሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00


XS
SM
MD
LG