በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል ድርቅ እንደቀጠለ ነው


የሶማሌ ክልል ድርቅ እንደቀጠለ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

የሶማሌ ክልል ድርቅ እንደቀጠለ ነው

በሶማሌ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተከሰተውን ድርቅ ሸሽተው “ፋፋ” ን ወደ ተባለ ዞን የተሰደዱ አርብቶ አደሮች እየተደረገላቸው የሚገኘው ድጋፍ እስከቀጣይ የሚያዚያ የበልግ ዝናብ እንዲቀጥል ጠየቁ።

የሶማሌ ክልል መንግሥት እስካሁን 300 ሺ እንስሳት በድርቁ የተነሳ መሞታቸውን ገልጿል።

ከሌሎች ክልሎችና ከንግዱ ማኅበረሰብ 800 ሚሊዮን ብር የሚደርስ እርዳታ አሰባስቦ ድርቁን ለመከላከል እንዳዋለው አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG