ዋሽንግተን ዲሲ —
በሶማሌ ክልል በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን የጎበኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በድርቁ የተጎዱ አርብቶ አደሮች እና ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ምክክር አደረጉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጂጂጋ ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የመሰረተ ልማት ሥራዎችንም መጎብኘታቸውም ተገልጿል።
ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በሶማሌ ክልል በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን የጎበኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በድርቁ የተጎዱ አርብቶ አደሮች እና ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ምክክር አደረጉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጂጂጋ ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የመሰረተ ልማት ሥራዎችንም መጎብኘታቸውም ተገልጿል።
ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።