በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ስለ ኮቪድ 19 ያወኩት ከአማዞን ጫካ ስወጣ ነው" የሰላም ተጓዥ ሙልጌታ አማሩ መገርሳ


"ስለ ኮቪድ 19 ያወኩት ከአማዞን ጫካ ስወጣ ነው" የሰላም ተጓዥ ሙልጌታ አማሩ መገርሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00

ሙልጌታ አማሩ መገርሳ የፊልም ጥበብ ባለሙያ እና የሰላም ተጓዥ ነው፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዲስ አበባ ዓድዋ በእግሩ በመጓዝ ለጉዞ ዓድዋ መጸነስ ምክንያት የሆነ ሰው ነው፡፡ ሁሌም በእግሩ መጓዝ የሚወደው ይህ ወጣት ከደቡብ አሜሪካ ጫፍ እስከ ሰሜን አሜሪካ የሚያደርሰውን ግዙፉን ፓን አሜሪካን ሃይዌይ(ጎዳና)ተከተሎ በእግሩ ከአርጀንቲና ጀምሮ ሃገራትን አቋርጦ ፓናማ ላይ በኮቪድ 19 ምክንያት ለማረፍ ተገዷል፡፡

XS
SM
MD
LG