በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሳዑዲ ዓረቢያ

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ወደ ሀገራቸው የመለሰው የኮሮናወረርሽኝ ከተከስተ በኋላ ከፍ ባለ ቁጥር በየመን በኩል የገቡትን ስደተኞች መሆኑን በዚያ የሚገኙት የኢትዮጵያ አምባሳደር ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

የኮሮናወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት ከገቡትና ኑሯቸውን በዚያ ካደረጉት መካከል ግን የተመለሰ አለመኖሩን አምባሳደር አብዱላዚዝ አህመድ ጠቁመዋል።

እስካሁን በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ ከተረጋገጠው 12 ሳዑዲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከልም የተመለሰ አለመኖሩን ነው የጠቆሙት።
ኢትዮጵያውያኑን ወደ ሀገራችው የመመለሱ ሥራ ለጊዜው መቆሙንም አምባሳደሩ አብራርተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሳዑዲ ዓረቢያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00


  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG