በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከዳያስፖራው የተሳበሳበው ገንዘብ ወደ 9 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል


የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጄንሲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ወንደሰን ግርማ
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጄንሲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ወንደሰን ግርማ

ባለፉት ሦስት ዓመታት በውጭ አገር ከሚገኘው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ በተለየያ መልኩ ወደ አገር ውስጥ የገባው የገንዘብ ድጋፍ መጠን ወደ 9 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጄንሲ የህዝብ ግንኙነት ድሬክተር አቶ ወንደሰን ግርማ ተናግረዋል፡፡

በኮቪድ-19 እና በኢትዮጵያ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ የተጎዳውን የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት ለመደገፍ ዳያስፖራው ማህበረሰብ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚያደርገው ድጋፍ እየጨመረ መምጣቱንም አቶ ወንደሰን ይገልጻሉ፡፡

በዓመት ወደ 4 ቢሊዮን ዶላር ደርሶ የነበረው በተጠቀሱት ችግሮች በአማካይ ወደ ሶስት ቢሊዮን ዶላር የወረደ ሲሆን ባለፈው ዓመት ግን ወደ 3.6 ቢሊዮን ዶላር ማደጉን ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ከዳያስፖራው የተሳበሳበው ገንዘብ ወደ 9 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:39 0:00


XS
SM
MD
LG