የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎችን በመጠገን የነፍስ አድን ትግል
የኮቪድ 19 ህመም ከሚያስከትላቸው ችግሮች ዋነኛው እና ለሞት የሚዳርገው የትንፋሽ እጥረት ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎች ያላቸው ሚና ትልቅ ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ በአሁን ሰዓት የመተንፈሻ ማገዣ መሳሪያዎች እጥረት አጋጥሟል፡፡ በኢትዮጵያም ይህን ችግር ለመቅረፍ ሃያ የሚሆኑ ባዮ ኢንጂነሮች በተለያዩ ሆስፒታሎች ውስጥ ተበላሽተው የተቀመጡ መሳሪያዎችን በመጠገን እያሰረከቡ ይገኛሉ፡፡ ቤሉሱማ አንበሴ ስለእንቅስቃሴያቸው አስረድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 22, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 21, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 20, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 19, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 18, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA