የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎችን በመጠገን የነፍስ አድን ትግል
የኮቪድ 19 ህመም ከሚያስከትላቸው ችግሮች ዋነኛው እና ለሞት የሚዳርገው የትንፋሽ እጥረት ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎች ያላቸው ሚና ትልቅ ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ በአሁን ሰዓት የመተንፈሻ ማገዣ መሳሪያዎች እጥረት አጋጥሟል፡፡ በኢትዮጵያም ይህን ችግር ለመቅረፍ ሃያ የሚሆኑ ባዮ ኢንጂነሮች በተለያዩ ሆስፒታሎች ውስጥ ተበላሽተው የተቀመጡ መሳሪያዎችን በመጠገን እያሰረከቡ ይገኛሉ፡፡ ቤሉሱማ አንበሴ ስለእንቅስቃሴያቸው አስረድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ኤፕሪል 20, 2024
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA