በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሌላ የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሠልፍ በቴል አቪቭ


ሺሞን ሰሎሞን - የእሥራኤል ክኔሴት የቀድሞ አባል
ሺሞን ሰሎሞን - የእሥራኤል ክኔሴት የቀድሞ አባል

ትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤላዊያን ቴልአቪቭ ከተማ ላይ ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡

በመጀመሪያው የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሠልፍ ወቅት /ፎቶ ፋይል/
በመጀመሪያው የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሠልፍ ወቅት /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:12:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:26:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤላዊያን ቴልአቪቭ ከተማ ላይ ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በፌስ ቡክ የአመፅ መልዕክቶችን ሲያሠራጭ ነበር የተባለ ትውልደ-ኢትዮጵያ እሥራኤላዊ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ ከተደረገበት በኋላ መለቀቁ ታውቋል፡፡

ሁኔታውን አስመልክቶ እስከቅርብ ጊዜ የእሥራኤል ፓርላማ አባል የነበሩት ትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሺሞን ሰሎሞን ለቪኦኤ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ዘገባውንና ከቀድሞ የእሥራኤል ፓርላማ (ክኔሴት) አባል ሺሞን ሰሎሞን ጋር የተደረገውን ቃለ-ምልልስ ከተያያዙት የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG