በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክሥ የማቋረጥ ሂደቱ ህጋዊ እንደነበር ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አስታወቀ


ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር የተለቀቁት 33 ሰዎች ፍቺ የተከናወነው በኢትዮጵያ ሕግ መሰረት እንደሆነ የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይፋ አደረገ።

የዐቃቤ ሕግ የክስ ይቋረጥልኝ ጥያቄ የ አሁኑ የሃገሪቱ ሕግ ምንም ዓይነት ገደብ እንደማይጥልም አንድ የሕግ ባለሞያ ተናገሩ። ክሱ እንዲቋረጥ ጥያቄ ያቀረቡት የሃገሪቱ የፍትሕ ሚኒስትር መሆናቸውን የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ መግለጫ ይናገራል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

ክሥ የማቋረጥ ሂደቱ ህጋዊ እንደነበር ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:09 0:00


XS
SM
MD
LG