በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ እንዲቋረጥ ካቢኔው የውሣኔ ሃሳብ አቀረበ


የህግ ባለሙያ አቶ አምሃ መኮንን
የህግ ባለሙያ አቶ አምሃ መኮንን

አሁን በሥራ ላይ ያለው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ እንዲነሳ የሚኒስትሮች ምክር ቤት መወሰኑ ተሰምቷል። ውሳኔው እንዲፀድቅም ለሕግ አውጭው አካል ለወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ መወሰኑ ታወቀ። የሕግ ባለሞያ አስተያየት አካተን ያጠናቀረውን ዘገባ​ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ እንዲቋረጥ ካቢኔው የውሣኔ ሃሳብ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00


XS
SM
MD
LG