በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለመጭው ጊዜ የፖለቲካ መፍትሄ ሃሳብ ቀረበ


ፎቶ ፋይል፦ አቶ ዳውድ ኢብሳ
ፎቶ ፋይል፦ አቶ ዳውድ ኢብሳ

ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ችግር ለመፋታት ፖለቲካዊ ሥምምነት ላይ መድረስ አስፈላጊ መሆኑን ትብብር ለህብረ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፌዴራሊዝም ገልጿል።

ትብብሩ የሕገ መንግሥትና የመንግሥት ክፍተት እንዳይፈጠር ከመንግሥት የተውጣጣ የባለሙያዎች ስብስብ ምክር ቤት ክትትል እየተደረገበት ለመጭው አንድ ዓመት ሃገሪቱን እንዲመራ ሀሳብ አቅርቧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለመጭው ጊዜ የፖለቲካ መፍትሄ ሃሳብ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00


XS
SM
MD
LG