በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወቅታዊ ችግሮችን በንግግር ለመፍታት ኢትዮጵያውያን ሁሉ ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ


ወቅታዊ ችግሮችን በንግግር ለመፍታት ኢትዮጵያውያን ሁሉ ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

ወቅታዊ ችግሮችን በንግግር ለመፍታት ኢትዮጵያውያን ሁሉ ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ

81ኛው የድል ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በዝግጅቱ ላይ የተገኙት ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ባደረጉት ንግግር፣ የዛሬው ትውልድ ከቀደሙት አርበኞች ገድል በመማር ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ተናግረዋል።

ለቪኦኤ አስተያየታቸውን የሰጡ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት፣ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አርበኞችን ገድል በማስታወስ ለዛሬው ትውልድ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

አስተያየታቸውን የሰጡን የበዓሉ ታዳሚያንም፣ “ወጣቱ በአንድነት የመቆም ልምድን ከአርበኞች ታሪክ መቅሰም አለበት” ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ

XS
SM
MD
LG