በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ኢትዮጵያ ከፖለቲካ ለውጡ ወዲህ” - አዲስ መጽሃፍ


ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ መዋቅራዊ ኃይሎች ሃገሪቱ ለያዘችው የለውጥ ሂደት ፈተና መሆናቸውን ምሁራንና የፖለቲካ ተንታኞ ተናግረዋል። ሃገሪቱ የለውጥ ጉዞ ብትጀምርም መታለፍ ያለባቸውን መሰረታዊ እንቅፋቶች እንዳሉ ጠቁመዋል።

“ኢትዮጵያ ከፖለቲካ ለውጡ ወዲህ” በሚል ርዕስ ለታተመውና ዛሬ ይፋ ለተደረገው መጽሃፍ፣ ፅሁፎች ያበረከቱ ምሁራን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በተካሄደ ሥነ ስርዓት ላይ ሐሳባቸውን አካፍለዋል።

በመጽሃፉ ውስጥ የተካተቱ ምክረ አዘል ሐሳቦችም ለፖሊሲ ግብዓት እንደሚጠቀምባቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅ/ቤት ገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“ኢትዮጵያ ከፖለቲካ ለውጡ ወዲህ” - አዲስ መጽሃፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:49 0:00


XS
SM
MD
LG