Print
የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ2012 ሃገርቀፍ ምርጫ መርኃ ግብር ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ አፀደቀው። የቦርዱ ሰብሳቢ የውሳኔውን ምክንያቶች አብራርተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available