በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ አራት ሚሊዮን ሕጻናት ለምግብ እጥረት ተጋልጠዋል


በኢትዮጵያ አራት ሚሊዮን ሕጻናት ለምግብ እጥረት ተጋልጠዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00

በኢትዮጵያ አራት ሚሊዮን ሕጻናት ለምግብ እጥረት ተጋልጠዋል

በኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ ምክኒያት አራት ሚሊዮን ሕፃናት ለከፍተኛ የምግብ እጥረት መጋለጣቸውን ዓለም አቀፉ የሕፃናት አድን ድርጅት አስታወቀ።

ድርጅቱ ባለፈው ቅዳሜ ባወጣው መግለጫ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ከ12 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች ለተረጅነት መጋለጣቸውን ይፋ አድርጓል። ከ500 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን ገልጿል።

የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ሕፃናት እና ሴቶች በድርቁ እንዳይጎዱ ተገቢ ጥንቃቄ እያደረገ መሆኑን ይናገራል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG