በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ-19 ሥጋት ያጠላበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ


የህግ ባለሞያዎቹ፦ አቶ ኤርሚያስ የማነብርሃን እና አቶ አዲ ደቀቦ
የህግ ባለሞያዎቹ፦ አቶ ኤርሚያስ የማነብርሃን እና አቶ አዲ ደቀቦ

የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አሁን ላለው ወቅታዊ ሁኔታ ምን የመፍትሄ ሐሳብ ይዟል።

ሃገር የኮሮና ወረርሽኝን በመሰለ አስቸኳይና አስገዳጅ ሁኔታ ውስጥ እያለች የምርጫ ጊዜ ሲደርስ በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ዕጣ ፋንታ ምን ይሆናል? ሃገሪቱንስ ማን ይመራል?

ሕገ መንግሥቱን ያረቀቁ ሰዎች እንደዚህ ዓይነት መገጣጠም ሊፈጠር እንደሚችል አስበው ያስቀመጡት የመፍትሄ ሀሳብ ይኖር ይሆን?

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኮቪድ-19 ሥጋት ያጠላበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:33 0:00
የኮቪድ-19 ሥጋት ያጠላበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ
please wait

No media source currently available

0:00 1:07:52 0:00

XS
SM
MD
LG