በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህግ የማስከበር ዘመቻ ፍፃሚውን ሊያገኝ ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ


ፎቶ ፋይል፦ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ፎቶ ፋይል፦ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል እያካሄደ እንዳለ የሚገልፀው የህግ ማስከበር ዘመቻ ፍፃሜውን ሊያገኝ መዳረሱን አስታወቀ።

የዘመቻው ማጠናቀቂያ በሆነችው መቀሌ ከተማና ነዋሪዎቿ ላይ ጉዳት እንዳይደርስ የሚቻለው ጥንቃቄ ሁሉ እንደሚደረግም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የፌዴራል መንግሥት በተቆጣጠራቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመለከተ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ህግ የማስከበር ዘመቻ ፍፃሚውን ሊያገኝ ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00


XS
SM
MD
LG