በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከተሞችን እየተቆጣጠረ መሆኑን ገለፀ


የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ
የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ህግን ማስከበር ባለው ወታደራዊ ዘመቻ ከተሞችን እየተቆጣጠረ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ገልጸዋል፡፡

ሰራዊቱ ነጻ ባወጣቸው የራያ አላማጣና አካባቢዎቹ የስልክ፣ የመብራትና የመጠጥ ውሃ አገልግሎቶች መጀመራቸውን አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የሰጡ የአካባቢው ኗሪዎች ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከተሞችን እየተቆጣጠረ መሆኑን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00


XS
SM
MD
LG