በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ረድዔት ምላሽ ቀጥሏል


በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ረድዔት ምላሽ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ረድዔት ምላሽ ቀጥሏል

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/ ጦርነት ለተካሄደባቸው የትግራይ እና የአፋር ክልሎች ተጨማሪ የምግብ እርዳታ ሲያደርስ መቆየቱን አስታውቋል፡፡ ሆኖም ተቋሙ በዚህ ሳምንት ባወጣው ሪፖርቱ በሀገሪቱ ያለው የተመጣጠነ ምግብ እጥረት በአሳሳቢ ደረጃ ከፍተኛ መሆኑን ገልጿል፡፡

የረድዔት ሠራተኞች ለመድረስ ያልቻሉባቸው አካባቢዎች እንዳሉም ተመድ አስታውቋል።

ባለፈው ኅዳር ወር በፌዴራል መንግሥቱ እና በትግራይ ክልል ባለሥልጣናት መሃከል የሰላም ስምምነት የተፈረመ ቢሆንም አሁንም ወደ አንዳንድ አካባቢዎች እርዳታ ለማድረስ ችግር እንዳለ የመንግሥታቱ ድርጅት ገልጿል፡፡

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG