በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ ለኢትዮጵያ ፀረ ኮቪድ ጥረት


የአውሮፓ ህብረትና አባል መንግሥታቱ ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመመከት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ከ19 ቢሊዮን ብር ያላነሰ ገንዘብ ማንቀሳቀሱን በአዲስ አበባ የህብረቱ ሚሲዮን አስታውቋል።

ይህ ድጋፍ የተለያዩ ተቋማትን ከወረርሽኙ ተፅዕኖ ለመታደግ እንደዋለም ተገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ ለኢትዮጵያ ፀረ ኮቪድ ጥረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:50 0:00


XS
SM
MD
LG