በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አማራ ክልል ውስጥ ወደ ትምህርት የተመለሱት ከግማሽ በታች ናቸው


አማራ ክልል ውስጥ ወደ ትምህርት የተመለሱት ከግማሽ በታች ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

አማራ ክልል ውስጥ ወደ ትምህርት የተመለሱት ከግማሽ በታች ናቸው

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ምክንያት ትምህርት አቋርጠው ከነበሩት ወደ ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ተማሪዎች እስካሁን ወደ ትምህርት ገበታ የተመለሱት 850 ሺ ብቻ መሆናቸውን የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።

በሌላም በኩል የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ዛሬ በሰጡት መግለጫ “የትምህርት ሚኒስቴር ካለፈው ዓመት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ጋር በተያያዘ ለቀረበው ቅሬታ የሰጠው ምላሽ የሚበረታታ ነው” ብለዋል ።

አስቴር ምስጋናው ተከታዩን ከባህር ዳር ዘግባለች።

XS
SM
MD
LG