በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አማራ ክልል ውስጥ ስለወደሙ የፍትህ ተቋማትና ሰነዶች


አማራ ክልል ውስጥ ስለወደሙ የፍትህ ተቋማትና ሰነዶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:29 0:00

አማራ ክልል ውስጥ ስለወደሙ የፍትህ ተቋማትና ሰነዶች

በአማራ ክልል ህወሓት ተቆጣጥሯቸው በነበሩ አካባቢዎች በርካታ የፍትህ ተቋማት መውደማቸውን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል።

ጉዳያቸው በፍርድ ሂደት ላይ የነበረና የፍርድ ሂደታቸው የተጠናቀቁ ፋይሎች በመጥፋታቸው በፍትህ ሥርዓቱ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር የጠቆሙት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አቡየ ካሳሁን የጠፉ መዛግብትን በተመለከተ ተመሳሳይ ችግር ውስጥ ገብተው ከነበሩ ሀገሮች ተሞክሮ የሚወስዱ መሆኑን ጠቁመዋል።

XS
SM
MD
LG