የታዛቢ ቡድኑ መሪ የሆኑት የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ ከውድድር ውጭ በመሆኑ በኦሮምያ ክልል ለበርካታ ወንበሮች ያለተቀናቃኝ ድምፅ እንደተሰጠም ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገሪቱ ያለውን መከፋፈል ለማስወገድ፣ በአስቸኳይ አሳታፊ የሆነ ውይይት እና ብሔራዊ እርቅ እንዲያደርግም ጠይቀዋል፡፡
የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ቅድመ መግለጫ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው