የታዛቢ ቡድኑ መሪ የሆኑት የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ ከውድድር ውጭ በመሆኑ በኦሮምያ ክልል ለበርካታ ወንበሮች ያለተቀናቃኝ ድምፅ እንደተሰጠም ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገሪቱ ያለውን መከፋፈል ለማስወገድ፣ በአስቸኳይ አሳታፊ የሆነ ውይይት እና ብሔራዊ እርቅ እንዲያደርግም ጠይቀዋል፡፡
የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ቅድመ መግለጫ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ስደተኞችን የማባረሩ ሂደት በካሊፎርኒያ የእርሻ ሠራተኞች ላይ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ትግራይ ክልል ለፕሪቶሪያ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚነት ጥሪ አቀረበ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
በኬንያ ከግንቦት ወር ወዲህ 82 ሰዎች በግዳጅ ተሰውረዋል - የኬንያ ሰብአዊ መብት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ሃማስ መደምሰስ እንዳለበር ሩቢዮ ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
የሸክላ ጠበብቶች በአዲስ አበባ
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር