የታዛቢ ቡድኑ መሪ የሆኑት የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ ከውድድር ውጭ በመሆኑ በኦሮምያ ክልል ለበርካታ ወንበሮች ያለተቀናቃኝ ድምፅ እንደተሰጠም ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገሪቱ ያለውን መከፋፈል ለማስወገድ፣ በአስቸኳይ አሳታፊ የሆነ ውይይት እና ብሔራዊ እርቅ እንዲያደርግም ጠይቀዋል፡፡
የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ቅድመ መግለጫ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 28, 2022
የናይጄሪያ ቤተክርስቲያናት ከጥቃቱ በኋላ ጥበቃቸውን አጠናክረዋል
-
ጁን 27, 2022
የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፅንስ ማቋረጥ ህገ መንግሥታዊ መብት ሻረ
-
ጁን 27, 2022
የዝንጀሮ ፈንጣጣ ምንድነው?
-
ጁን 27, 2022
ኢትዮጵያ 7 የተማረኩ ወታደሮችና አንድ ሲቪል ገላብኛለች ስትል ሱዳን ከሰሰች