የታዛቢ ቡድኑ መሪ የሆኑት የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ ከውድድር ውጭ በመሆኑ በኦሮምያ ክልል ለበርካታ ወንበሮች ያለተቀናቃኝ ድምፅ እንደተሰጠም ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገሪቱ ያለውን መከፋፈል ለማስወገድ፣ በአስቸኳይ አሳታፊ የሆነ ውይይት እና ብሔራዊ እርቅ እንዲያደርግም ጠይቀዋል፡፡
የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ቅድመ መግለጫ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ