ጥር 2/2014 ዓ.ም
የአፍሪካ ዋንጫ - በካመሩን
በካመሩን አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር፣ የምድብ ሀ ድልድል ጨዋታ፤ ኢትዮጵያ 0 - ኬፕ ቬርዴ 1 በማግኘት ተጠናቋል።

1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን - በካመሩን

2
በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ያሬድ ባየህ በቀይ ካርድ ወጥቷል።

3
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችና ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ- በካመሩን

4
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን - በካመሩን