በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ ርዳታ አቋረጠች


አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ ርዳታ አቋረጠች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ ርዳታ አቋረጠች

አውሮፓ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት ለመምራት በመጣደፍ ላይ ስትሆን፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት በበኩላቸው ለዩክሬን የሚሰጠውን ማንኛውንም ወታደራዊ ርዳታ ትላንት ሰኞ እንዲቋረጥ አድርገዋል። ርምጃው የመጣው ትረምፕና ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ባለፈው ዐርብ በዋይት ሐውስ ውይይት ባደረጉበት ወቅት፣ ትረምፕ ዜለንስኪን ጠንከር አድርገው መወረፋቸውን ተከትሎ ነው። መላው ዓለምም በዩክሬን ባለው ግጭትና በዋይት ሃውስ በተከሰተው ጉዳይ ላይ ትኩረቱን አድርጎ ነበር።

የቪኦኤ የዋይት ሐውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG