በዩናይትድ ስቴትስ የኦክላሆማ ግዛት ሕግ አውጭዎች፣ በሕዝብ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የተማሪዎችንና የወላጆችን የኢሚግሬሽን ኹኔታ መረጃን የማሰባሰብ ሥራ ለመጀመር የሚያስችለውን ዕቅድ እየተመለከቱ ናቸው።
በአንጻሩ አንዳንድ የአካባቢ ትምህርት ቤት ሓላፊዎች፣ የቀረበውን ሕግ ተፈጻሚ ለማድረግ ፈቃደኛ እንደማይኾኑ በመናገር ላይ ናቸው።
ስካት ስተርንስ ከኦክላሆማ ዳሪያ ቨርሺሌንኮ ተከታዩን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም