በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡና ዲፕሎማሲ


የቡና ዲፕሎማሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:53 0:00

ኢትዮጵያውያን አንኳር ባህል እና የማኅበራዊ ሕይወት ማድመቂያ የኾነው የቡና አፈላል ሥነ ሥርዐት በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ መሰብሰቢያ አዳራሽ ለእንግዶች መስተናገጃ ቀርቧል። ከጉባኤው ጎን ለጎን የኢትዮጵያ ባህል እና ቱሪዝም ሀብቶችን ለተሳታፊዎች የማስተዋወቅ ሥራ እየተከናወነ መኾኑንም የቱሪዝም ሚኒስትር ድኤታ ዶር. እንደገና አበበ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG