በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 
የዩኤስኤአይዲ መታገድ የማያዳግም ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል ዲሞክራት ሕግ አውጭዎችን አሳስቧቸዋል

የዩኤስኤአይዲ መታገድ የማያዳግም ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል ዲሞክራት ሕግ አውጭዎችን አሳስቧቸዋል


ዋሽንግተን የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ተራድዖ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት
ዋሽንግተን የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ተራድዖ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት

የዩኤስኤአይዲ መታገድ የማያዳግም ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል ዲሞክራት ሕግ አውጭዎችን አሳስቧቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

የትረምፕ አስተዳደር የውጭ ርዳታን ማቆሙ፣ የአሜሪካን ደኅንነት እና በውጭ ያላትን ስፍራ በዘላቂነት ሊጎዳው ይችላል" ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት ሕግ አውጭዎች፣ትላንት ረቡዕ ተናገሩ።

ሪፐብሊካኖች በበኩላቸው፣ “የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት ወይም በምኅጻሩ የዩኤስኤአይዲ መገምገም ብክነት እና ማጭበርበርን ለመዋጋት አስፈላጊ ነው” በማለት ይቃወማሉ።

የቪኦኤ የምክር ቤት ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG