በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

‘ዩናይትድ ስቴትስ በውጭ ፖሊሲዋ የተነሳ ይበልጥ ጠንካራ ነች’ - ባይደን


ፎቶ ፋይል፦ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን
ፎቶ ፋይል፦ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን

ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከስልጣን ጊዜያቸው ማብቂያ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ትላንት ሰኞ ባሰሙት ንግግር የተመሩበትን የውጭ ፖሊሲ መርህ ዘርዝረዋል።

‘ዩናይትድ ስቴትስ በውጭ ፖሊሲዋ የተነሳ ይበልጥ ጠንካራ ነች’ - ባይደን
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

አገሪቱን ወደ ፍጹም አዲስ ወደ ሆነ አቅጣጫ እንደሚመሩ በመግለጽ የዛቱት ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመንግስቱን ሥልጣን ሊረከቡ የቀናት እድሜ ብቻ በቀረበት ሰዓት ባይደን ባሰሙት በዚህ ንግግራቸው፤ ዩናይትድ ስቴትስ ለምን በያዘችው መንገድ መቀጠል እንዳለባት መከራከሪያ አቅርበዋል።

የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ አኒታ ፓውል ከኋይት ሃውስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ዝርዝር አሉላ ከበደ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG