በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያውያን ፍጹም የበላይነት የታየበት የዱባይ ማራቶን


የኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበላይነት በታየበት ዱባይ ማራቶን ውድድር ላይ ዱባይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ባንዲራ በማውለብለብ ድጋፋቸውን በደስታ ገልጸዋል።  
የኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበላይነት በታየበት ዱባይ ማራቶን ውድድር ላይ ዱባይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ባንዲራ በማውለብለብ ድጋፋቸውን በደስታ ገልጸዋል።  

የኢትዮጵያውያን ፍጹም የበላይነት በታየበት የዱባይ ማራቶን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ የተወዳደረው ቡቴ ገመቹ አሸንፏል።

አስከፊው የሎስ አንጀለስ ከተማ እና አካባቢው ሰደድ እሳት፣ የአሜሪካ የሴቶች ቡድን፣ የሥልጠና ካምፑን ወደ ሌላ ቦታ እንዲያዛውር አስገድዷል፡፡

የኢትዮጵያውያን ፍጹም የበላይነት የታየበት የዱባይ ማራቶን
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00

አርሰናል በማንችስተር ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ብዙኀን መገናኛ ዛቻ እየደረሰባት እንደኾነች፣ የአርሰናሉ አጥቂ የትዳር አጋር ገለጸች፡፡

ለሁለት ዓመታት ከቆዩበት የናዚ ማጎሪያ ካምፕ የተረፉት ፈረንሳዊው የኦሊምፒክ ስፖርተኛ ሮጀር ሌብራንቹ፣ በ102 ዓመታቸው ዐረፉ፡፡

ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባዎችን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG