በቅርቡ አዲስ በተሾሙት የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እየተመራ፣ በአዘርባይጃን ዋና ከተማ ባኩ እየተካሄደ ባለው 29ኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ላይ በመሳተፍ ላይ ያለው የኢትዮጵያ ልዑክ፣ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ከባድ ጉዳት እየደረሰባቸው ላሉ ያላደጉ ሀገራት ለመስጠት ቃል የተገባው የገንዘብ ድጋፍ ወደ 1.3 ትሪሊየን ዶላር ያድጋል ብሎ እንደሚጠብቅ፣ በድርድሩ ላይ ተሳታፊ የሆኑት የአየር ንብረት ለውጥ ባለሙያ አቶ ያሬድ አበራ ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 20, 2025
የትራምፕ ሁለተኛ የሥልጣን ዘመን ለአፍሪካ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በኢትዮጵያ በ25 ዓመት ውስጥ ከ400 በላይ ርዕደ መሬቶች ተከስተዋል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በአማራ ክልል አምስት ወረዳዎች የተከሰተው የምግብ እጥረት ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ እያስከተለ ነው
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“በማስታወቂያ ገቢ ዕጦት ብዙኀን መገናኛዎች እየተዘጉ ነው” ተባለ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የአክሱም ፍርድ ቤት የሒጃብ ክልከላ ውሳኔን በጊዜያዊነት አገደ