በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ


አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ አዲስ አበባ በሰጡት መግለጫ፣ በፀጥታው ምክር ቤት መሻሻል እና በአፍሪካ ውክልና ላይ በተመድ አባላት መካከል መግባባት መኖሩን ገልጸዋል።

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ሥርዓትም አፍሪካን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ መሻሻል እንዳለበት ከስምምነት መደረሱን ዋና ጸሐፊው ጠቁመዋል፡፡

ዋና ጸሐፊው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ በመሆን እድሳት የተደረገለትን የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መቀመጫ የሆነውን የአፍሪካ አዳራሽም መርቀዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG